የሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክቶሬት
የሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዋና ዋና ተግባራት
የተሰጠው የማሻሻያ ምክረ ሀሳብ ተግባራዊ ካልተደረገ መመርመርና መክሰስ ስልጠን ላለው አካል ማሳወቅና ተግባራዊነት መከታተል፣
የባለድርሻ አካላት በተቋማት ውስጥ የሙስና ተጋላጭነት ስጋቶች እንዳለባቸው/ በአዲት ሪፖርት የተገለጹ የሙስና ተጋላጭነት ሥጋት ማሳያዎች/ የሚላኩ ጉዳዮችን
ማጣራት፣ የማሻሻያ ምክረ ሀሳብ ማቅረብ፣
በህዝብ ጥቆማ መነሻነት ሊፈጸም ሂደት ላይ የሚገኘው የሙስና ወንጀል ወደ የሙስና ወንጀል ድርጊት ከመለወጡ በፊት እንዲቋራጥና ወደ ትክክለኛው አሠራር
እንዲለወጥ የማሻሻያ ሃሳብ ማመንጫት፣ ተቋም አመራር ግንዛቤ መፍጠር፣
ወደ ትክክለኛው አሰራር እንዲቀየር የተሰጣው የማሻሻያ ሀሳብ ተግባራዊ ስለመሆኑ መከታተል፣ ማረጋገጥ፣
የተሰጠው የማሻሻያ ሀሳብ ተግባራዊ ካልተደረገ የመመርመርና የመክሰስ ሥልጣን ላለው ማሳወቅና ተግባራዊነት መከታተል፣